Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tariq Ayahs #11 Translated in Amharic

يَخْرُجُ مِنْ بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡
إِنَّهُ عَلَىٰ رَجْعِهِ لَقَادِرٌ
እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡
يَوْمَ تُبْلَى السَّرَائِرُ
ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡
فَمَا لَهُ مِنْ قُوَّةٍ وَلَا نَاصِرٍ
ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡
وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الرَّجْعِ
የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡

Choose other languages: