Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takathur Ayahs #6 Translated in Amharic

حَتَّىٰ زُرْتُمُ الْمَقَابِرَ
መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡
كَلَّا سَوْفَ تَعْلَمُونَ
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡
ثُمَّ كَلَّا سَوْفَ تَعْلَمُونَ
ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡
كَلَّا لَوْ تَعْلَمُونَ عِلْمَ الْيَقِينِ
በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡
لَتَرَوُنَّ الْجَحِيمَ
ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

Choose other languages: