Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takathur Ayahs #4 Translated in Amharic

أَلْهَاكُمُ التَّكَاثُرُ
በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡
حَتَّىٰ زُرْتُمُ الْمَقَابِرَ
መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡
كَلَّا سَوْفَ تَعْلَمُونَ
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡
ثُمَّ كَلَّا سَوْفَ تَعْلَمُونَ
ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

Choose other languages: