Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shu'ara Ayahs #134 Translated in Amharic

وَإِذَا بَطَشْتُمْ بَطَشْتُمْ جَبَّارِينَ
«በቀጣችሁም ጊዜ ጨካኞች ኾናችሁ ትቀጣላችሁን
فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡
وَاتَّقُوا الَّذِي أَمَدَّكُمْ بِمَا تَعْلَمُونَ
«ያንንም በምታውቁት (ጸጋ) ያጣቀማችሁን ፍሩ፡፡
أَمَدَّكُمْ بِأَنْعَامٍ وَبَنِينَ
«በእንስሳዎችና በልጆች ያጣቀማችሁን፡፡
وَجَنَّاتٍ وَعُيُونٍ
«በአትክልቶችና በምንጮችም፡፡

Choose other languages: