Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #57 Translated in Amharic

أَإِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَدِينُونَ
«በሞትንና ዐፈር አጥንቶችም በሆን ጊዜ እኛ በእርግጥ እንመረመራለን?» (የሚል)፡፡
قَالَ هَلْ أَنْتُمْ مُطَّلِعُونَ
እናንተ ተመልካቾች ናችሁን? ይላል፡፡
فَاطَّلَعَ فَرَآهُ فِي سَوَاءِ الْجَحِيمِ
ይመለከታልም፤ በገሀነም መካከልም (ጓደኛውን) ያየዋል፡፡
قَالَ تَاللَّهِ إِنْ كِدْتَ لَتُرْدِينِ
ይላል «በአላህ እምላለሁ፤ በእርግጥ ልታጠፋኝ ቀርበህ ነበር፡፡
وَلَوْلَا نِعْمَةُ رَبِّي لَكُنْتُ مِنَ الْمُحْضَرِينَ
«የጌታየም ጸጋ ባልነበረ ኖሮ ወደ እሳት ከሚቀርቡት እሆን ነበር፡፡»

Choose other languages: