Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #55 Translated in Amharic

قَالَ قَائِلٌ مِنْهُمْ إِنِّي كَانَ لِي قَرِينٌ
ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል «እኔ ጓደኛ ነበረኝ፡፡
يَقُولُ أَإِنَّكَ لَمِنَ الْمُصَدِّقِينَ
«በእርግጥ አንተ ከሚያምኑት ነህን? የሚል፡፡
أَإِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَدِينُونَ
«በሞትንና ዐፈር አጥንቶችም በሆን ጊዜ እኛ በእርግጥ እንመረመራለን?» (የሚል)፡፡
قَالَ هَلْ أَنْتُمْ مُطَّلِعُونَ
እናንተ ተመልካቾች ናችሁን? ይላል፡፡
فَاطَّلَعَ فَرَآهُ فِي سَوَاءِ الْجَحِيمِ
ይመለከታልም፤ በገሀነም መካከልም (ጓደኛውን) ያየዋል፡፡

Choose other languages: