Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #179 Translated in Amharic

وَأَبْصِرْهُمْ فَسَوْفَ يُبْصِرُونَ
እያቸውም ወደፊትም (የሚደርስባቸውን) ያያሉ፡፡
أَفَبِعَذَابِنَا يَسْتَعْجِلُونَ
በቅጣታችንም ያቻኩላሉን?
فَإِذَا نَزَلَ بِسَاحَتِهِمْ فَسَاءَ صَبَاحُ الْمُنْذَرِينَ
በቀያቸውም በወረደ ጊዜ የተስፈራሪዎቹ ንጋት ከፋ!
وَتَوَلَّ عَنْهُمْ حَتَّىٰ حِينٍ
እነርሱንም እስከ (ጥቂት) ጊዜ ድረስ ተዋቸው፡፡
وَأَبْصِرْ فَسَوْفَ يُبْصِرُونَ
ተመልከትም በእርግጥም ያያሉ፡፡

Choose other languages: