Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #178 Translated in Amharic

فَتَوَلَّ عَنْهُمْ حَتَّىٰ حِينٍ
ከእነርሱም (ከመካ ከሓዲዎች) እስከ ጥቂት ጊዜ ድረስ ዙር (ተዋቸው)፡፡
وَأَبْصِرْهُمْ فَسَوْفَ يُبْصِرُونَ
እያቸውም ወደፊትም (የሚደርስባቸውን) ያያሉ፡፡
أَفَبِعَذَابِنَا يَسْتَعْجِلُونَ
በቅጣታችንም ያቻኩላሉን?
فَإِذَا نَزَلَ بِسَاحَتِهِمْ فَسَاءَ صَبَاحُ الْمُنْذَرِينَ
በቀያቸውም በወረደ ጊዜ የተስፈራሪዎቹ ንጋት ከፋ!
وَتَوَلَّ عَنْهُمْ حَتَّىٰ حِينٍ
እነርሱንም እስከ (ጥቂት) ጊዜ ድረስ ተዋቸው፡፡

Choose other languages: