Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #175 Translated in Amharic

وَلَقَدْ سَبَقَتْ كَلِمَتُنَا لِعِبَادِنَا الْمُرْسَلِينَ
(የእርዳታ) ቃላችንም መልክተኞች ለሆኑት ባሮቻችን በእውነት አልፋለች፡፡
إِنَّهُمْ لَهُمُ الْمَنْصُورُونَ
እነርሱ ተረጂዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
وَإِنَّ جُنْدَنَا لَهُمُ الْغَالِبُونَ
ሰራዊቶቻችንም በእርግጥ አሸናፊዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
فَتَوَلَّ عَنْهُمْ حَتَّىٰ حِينٍ
ከእነርሱም (ከመካ ከሓዲዎች) እስከ ጥቂት ጊዜ ድረስ ዙር (ተዋቸው)፡፡
وَأَبْصِرْهُمْ فَسَوْفَ يُبْصِرُونَ
እያቸውም ወደፊትም (የሚደርስባቸውን) ያያሉ፡፡

Choose other languages: