Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #169 Translated in Amharic

وَإِنَّا لَنَحْنُ الصَّافُّونَ
እኛም (ጌታን ለመግገዛት) ተሰላፊዎቹ እኛ ነን፡፡
وَإِنَّا لَنَحْنُ الْمُسَبِّحُونَ
እኛም (አላህን) አጥሪዎቹ እኛ ነን፡፡
وَإِنْ كَانُوا لَيَقُولُونَ
እነርሱም (ከሓዲዎቹ) በእርግጥ ይሉ ነበሩ፡-
لَوْ أَنَّ عِنْدَنَا ذِكْرًا مِنَ الْأَوَّلِينَ
«ከቀድሞዎቹ (መጻሕፍት) ገሳጭ መጽሐፍ እኛ ዘንድ በነበረን ኖሮ፤
لَكُنَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
«የአላህ ምርጦች ባሮች በሆን ነበር፡፡»

Choose other languages: