Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #164 Translated in Amharic

إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡
فَإِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ
እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤
مَا أَنْتُمْ عَلَيْهِ بِفَاتِنِينَ
በእርሱ (በአላህ) ላይ አንድንም አጥማሚዎች አይደላችሁም፡፡
إِلَّا مَنْ هُوَ صَالِ الْجَحِيمِ
ያንን እርሱ ገሀነምን ገቢ የሆነውን ሰው ቢሆን እንጅ፡፡
وَمَا مِنَّا إِلَّا لَهُ مَقَامٌ مَعْلُومٌ
(ጂብሪል አለ) ከእኛም አንድም የለም፤ ለእርሱ የታወቀ ደረጃ ያለው ቢሆን እንጅ፡፡

Choose other languages: