Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #162 Translated in Amharic

وَجَعَلُوا بَيْنَهُ وَبَيْنَ الْجِنَّةِ نَسَبًا ۚ وَلَقَدْ عَلِمَتِ الْجِنَّةُ إِنَّهُمْ لَمُحْضَرُونَ
በአላህና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡፡ አጋንንትም እነርሱ (ይህን ባዮች በእሳት) የሚጣዱ መሆናቸውን በእርግጥ ዐውቀዋል፡፡
سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡
فَإِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ
እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤
مَا أَنْتُمْ عَلَيْهِ بِفَاتِنِينَ
በእርሱ (በአላህ) ላይ አንድንም አጥማሚዎች አይደላችሁም፡፡

Choose other languages: