Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #17 Translated in Amharic

وَإِذَا ذُكِّرُوا لَا يَذْكُرُونَ
በተገሠጹም ጊዜ አይመለሱም፡፡
وَإِذَا رَأَوْا آيَةً يَسْتَسْخِرُونَ
ተዓምርን ባዩም ጊዜ ለመሳለቅ ይጠራራሉ፡፡
وَقَالُوا إِنْ هَٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُبِينٌ
ይላሉም «ይህ ግልጽ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡
أَإِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ
«በሞትንና ዐፈርና አጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ የምንቀሰቀስ ነን?
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ
«የቀድሞዎቹ አባቶችንም? (ይላሉ)፡፡

Choose other languages: