Quran Apps in many lanuages:

Surah Ar-Rahman Ayahs #19 Translated in Amharic

وَخَلَقَ الْجَانَّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ
ጃንንም ከእሳት ከኾነ ነበልባል ፈጠረው፡፡
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?
رَبُّ الْمَشْرِقَيْنِ وَرَبُّ الْمَغْرِبَيْنِ
የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ፤ የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው፡፡
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?
مَرَجَ الْبَحْرَيْنِ يَلْتَقِيَانِ
ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲኾኑ ለቀቃቸው፡፡

Choose other languages: