Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #10 Translated in Amharic

يَوْمَ تَرْجُفُ الرَّاجِفَةُ
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
تَتْبَعُهَا الرَّادِفَةُ
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
قُلُوبٌ يَوْمَئِذٍ وَاجِفَةٌ
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
أَبْصَارُهَا خَاشِعَةٌ
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡
يَقُولُونَ أَإِنَّا لَمَرْدُودُونَ فِي الْحَافِرَةِ
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡

Choose other languages: