Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #9 Translated in Amharic

فَالْمُدَبِّرَاتِ أَمْرًا
ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
يَوْمَ تَرْجُفُ الرَّاجِفَةُ
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
تَتْبَعُهَا الرَّادِفَةُ
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
قُلُوبٌ يَوْمَئِذٍ وَاجِفَةٌ
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
أَبْصَارُهَا خَاشِعَةٌ
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡

Choose other languages: