Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #54 Translated in Amharic

وَأَنَّهُ أَهْلَكَ عَادًا الْأُولَىٰ
እነሆ እርሱም የፊተኛይቱን ዓድ አጥፍቷል፡፡
وَثَمُودَ فَمَا أَبْقَىٰ
ሰሙድንም (አጥፍቷል)፤ አላስቀረምም፡፡
وَقَوْمَ نُوحٍ مِنْ قَبْلُ ۖ إِنَّهُمْ كَانُوا هُمْ أَظْلَمَ وَأَطْغَىٰ
በፊትም የኑሕን ሕዝቦች (አጥፍቷል)፡፡ እነርሱ በጣም በደለኞችና እጅግ የጠመሙ እነርሱ ነበሩና፡፡
وَالْمُؤْتَفِكَةَ أَهْوَىٰ
የተገለበጠችውንም ከተማ ደፋ፡፡
فَغَشَّاهَا مَا غَشَّىٰ
ያለበሳትንም አለበሳት፡፡

Choose other languages: