Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #43 Translated in Amharic

وَأَنْ لَيْسَ لِلْإِنْسَانِ إِلَّا مَا سَعَىٰ
ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡
وَأَنَّ سَعْيَهُ سَوْفَ يُرَىٰ
ሥራውም ሁሉ ወደ ፊት ይታያል፡፡
ثُمَّ يُجْزَاهُ الْجَزَاءَ الْأَوْفَىٰ
ከዚያም ሙሉውን ምንዳ ይመነዳዋል፡፡
وَأَنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الْمُنْتَهَىٰ
መጨረሻውም ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
وَأَنَّهُ هُوَ أَضْحَكَ وَأَبْكَىٰ
እነሆ እርሱም አስሳቀ፣ አስለቀሰም፡፡

Choose other languages: