Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #22 Translated in Amharic

لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَىٰ
ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ፡፡
أَفَرَأَيْتُمُ اللَّاتَ وَالْعُزَّىٰ
አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን?
وَمَنَاةَ الثَّالِثَةَ الْأُخْرَىٰ
ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን (አያችሁን? የምትግገዟቸው ኃይል አላቸውን?)
أَلَكُمُ الذَّكَرُ وَلَهُ الْأُنْثَىٰ
ለእናንተ ወንድ ለእርሱም ሴት (ልጅ) ይኖራልን?
تِلْكَ إِذًا قِسْمَةٌ ضِيزَىٰ
ይህቺ ያን ጊዜ አድላዊ ክፍያ ናት፡፡

Choose other languages: