Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #17 Translated in Amharic

وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል፡፡
عِنْدَ سِدْرَةِ الْمُنْتَهَىٰ
በመጨረሻይቱ ቁርቁራ አጠገብ፤
عِنْدَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَىٰ
እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ገነት ያለች ስትኾን፡፡
إِذْ يَغْشَى السِّدْرَةَ مَا يَغْشَىٰ
ቁርቁራይቱን የሚሸፍን ነገር በሚሸፍናት ጊዜ (አየው)፡፡
مَا زَاغَ الْبَصَرُ وَمَا طَغَىٰ
ዓይኑ (ካየው) አልተዘነበለም፡፡ ወሰንም አላለፈም፡፡

Choose other languages: