Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #15 Translated in Amharic

مَا كَذَبَ الْفُؤَادُ مَا رَأَىٰ
(ነቢዩም በዓይኑ) ያየውን ልቡ አልዋሸም፡፡
أَفَتُمَارُونَهُ عَلَىٰ مَا يَرَىٰ
ታዲያ በሚያየው ላይ ትከራከሩታላችሁን?
وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል፡፡
عِنْدَ سِدْرَةِ الْمُنْتَهَىٰ
በመጨረሻይቱ ቁርቁራ አጠገብ፤
عِنْدَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَىٰ
እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ገነት ያለች ስትኾን፡፡

Choose other languages: