Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #38 Translated in Amharic

وَكَأْسًا دِهَاقًا
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا كِذَّابًا
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡
جَزَاءً مِنْ رَبِّكَ عَطَاءً حِسَابًا
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡
رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الرَّحْمَٰنِ ۖ لَا يَمْلِكُونَ مِنْهُ خِطَابًا
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡
يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا ۖ لَا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَٰنُ وَقَالَ صَوَابًا
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡

Choose other languages: