Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #37 Translated in Amharic

وَكَوَاعِبَ أَتْرَابًا
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡
وَكَأْسًا دِهَاقًا
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا كِذَّابًا
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡
جَزَاءً مِنْ رَبِّكَ عَطَاءً حِسَابًا
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡
رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الرَّحْمَٰنِ ۖ لَا يَمْلِكُونَ مِنْهُ خِطَابًا
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡

Choose other languages: