Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #94 Translated in Amharic

وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
فَسَلَامٌ لَكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
فَنُزُلٌ مِنْ حَمِيمٍ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡

Choose other languages: