Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #96 Translated in Amharic

وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
فَنُزُلٌ مِنْ حَمِيمٍ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡
إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡

Choose other languages: