Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #92 Translated in Amharic

فَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
فَسَلَامٌ لَكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡

Choose other languages: