Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #90 Translated in Amharic

فَلَوْلَا إِنْ كُنْتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
تَرْجِعُونَهَا إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡
فَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
وَأَمَّا إِنْ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡

Choose other languages: