Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #51 Translated in Amharic

وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን?
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?»
قُلْ إِنَّ الْأَوَّلِينَ وَالْآخِرِينَ
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡
لَمَجْمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَاتِ يَوْمٍ مَعْلُومٍ
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡
ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ!

Choose other languages: