Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qiyama Ayahs #8 Translated in Amharic

بَلَىٰ قَادِرِينَ عَلَىٰ أَنْ نُسَوِّيَ بَنَانَهُ
አይደለም ጣቶቹን (ፊት እንደ ነበሩ) በማስተካከል ላይ ቻዮች ስንኾን (እንሰበስባቸዋለን)፡፡
بَلْ يُرِيدُ الْإِنْسَانُ لِيَفْجُرَ أَمَامَهُ
ይልቁንም ሰው በፊቱ ባለው ነገር (በትንሣኤ) ሊያስተባብል ይፈልጋል፡፡
يَسْأَلُ أَيَّانَ يَوْمُ الْقِيَامَةِ
«የትንሣኤው ቀን መቼ ነው?» ሲል ይጠይቃል፡፡
فَإِذَا بَرِقَ الْبَصَرُ
ዓይንም በዋለለ ጊዜ፡፡
وَخَسَفَ الْقَمَرُ
ጨረቃም በጨለመ ጊዜ፡፡

Choose other languages: