Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qalam Ayahs #27 Translated in Amharic

فَانْطَلَقُوا وَهُمْ يَتَخَافَتُونَ
እነርሱ የሚንሾካሾኩ ኾነው ኼዱም፡፡
أَنْ لَا يَدْخُلَنَّهَا الْيَوْمَ عَلَيْكُمْ مِسْكِينٌ
ዛሬ በእናንተ ላይ ድኻ እንዳይገባት በማለት፡፡
وَغَدَوْا عَلَىٰ حَرْدٍ قَادِرِينَ
(ድኾችን) በመከልከልም ላይ (በሐሳባቸው) ቻዮች ኾነው ማለዱ፡፡
فَلَمَّا رَأَوْهَا قَالُوا إِنَّا لَضَالُّونَ
(ተቃጥላ) ባዩዋትም ጊዜ «እኛ በእርግጥ ተሳሳቾች ነን» አሉ፡፡
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ
«ይልቁንም እኛ የተከለከልን ነን» አሉ፡፡

Choose other languages: