Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qalam Ayahs #22 Translated in Amharic

وَلَا يَسْتَثْنُونَ
(በመሓላቸው) አያስቀሩምም፡፡
فَطَافَ عَلَيْهَا طَائِفٌ مِنْ رَبِّكَ وَهُمْ نَائِمُونَ
እነርሱ የተኙ ኾነውም ሳሉ ከጌታህ የኾነ ዟሪ በእርሷ ላይ ዞረባት፡፡
فَأَصْبَحَتْ كَالصَّرِيمِ
እንደ ሌሊት ጨለማም ኾና አነጋች፤ (ከሰለች)፡፡
فَتَنَادَوْا مُصْبِحِينَ
ያነጉም ኾነው ተጠራሩ፡፡
أَنِ اغْدُوا عَلَىٰ حَرْثِكُمْ إِنْ كُنْتُمْ صَارِمِينَ
«ቆራጮች እንደ ኾናችሁ በእርሻቸሁ ላይ ማልዱ» በማለት፡፡

Choose other languages: