Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muzzammil Ayahs #4 Translated in Amharic

يَا أَيُّهَا الْمُزَّمِّلُ
አንተ ተከናናቢው ሆይ፡፡
قُمِ اللَّيْلَ إِلَّا قَلِيلًا
ሌሊቱን ሁሉ ጥቂት ሲቀር ቁም፤ (ስገደ)፡፡
نِصْفَهُ أَوِ انْقُصْ مِنْهُ قَلِيلًا
ግማሹን (ቁም)፤ ወይም ከርሱ ጥቂትን ቀንስ፡፡
أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፡፡ ቁርኣንንም በዝግታ ማንበብን አንብብ፡፡

Choose other languages: