Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #44 Translated in Amharic

وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي ظِلَالٍ وَعُيُونٍ
ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡
وَفَوَاكِهَ مِمَّا يَشْتَهُونَ
ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡
كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئًا بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» (ይባላሉ)፡፡
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡

Choose other languages: