Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #39 Translated in Amharic

هَٰذَا يَوْمُ لَا يَنْطِقُونَ
ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡
وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ
ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
هَٰذَا يَوْمُ الْفَصْلِ ۖ جَمَعْنَاكُمْ وَالْأَوَّلِينَ
ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡
فَإِنْ كَانَ لَكُمْ كَيْدٌ فَكِيدُونِ
ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡

Choose other languages: