Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #37 Translated in Amharic

كَأَنَّهُ جِمَالَتٌ صُفْرٌ
(ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
هَٰذَا يَوْمُ لَا يَنْطِقُونَ
ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡
وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ
ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡

Choose other languages: