Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #56 Translated in Amharic

كَلَّا إِنَّهُ تَذْكِرَةٌ
ይከልከሉ፡፡ እርሱ (ቁርኣን) መገሠጫ ነው፡፡
فَمَنْ شَاءَ ذَكَرَهُ
ስለዚህ የሻ ሰው ይገሰጽበታል፡፡
وَمَا يَذْكُرُونَ إِلَّا أَنْ يَشَاءَ اللَّهُ ۚ هُوَ أَهْلُ التَّقْوَىٰ وَأَهْلُ الْمَغْفِرَةِ
አላህም ካልሻ በስተቀር አይገሠጹም፡፡ እርሱ (አላህ) የመፈራት ባለቤት የምሕረትም ባለቤት ነው፡፡

Choose other languages: