Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #56 Translated in Amharic

بَلْ يُرِيدُ كُلُّ امْرِئٍ مِنْهُمْ أَنْ يُؤْتَىٰ صُحُفًا مُنَشَّرَةً
ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ ጽሑፎችን እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡
كَلَّا ۖ بَلْ لَا يَخَافُونَ الْآخِرَةَ
ይከልከሉ፡፡ ይልቁንም የመጨረሻይቱን ዓለም (ቅጣት) አይፈሩም፡፡
كَلَّا إِنَّهُ تَذْكِرَةٌ
ይከልከሉ፡፡ እርሱ (ቁርኣን) መገሠጫ ነው፡፡
فَمَنْ شَاءَ ذَكَرَهُ
ስለዚህ የሻ ሰው ይገሰጽበታል፡፡
وَمَا يَذْكُرُونَ إِلَّا أَنْ يَشَاءَ اللَّهُ ۚ هُوَ أَهْلُ التَّقْوَىٰ وَأَهْلُ الْمَغْفِرَةِ
አላህም ካልሻ በስተቀር አይገሠጹም፡፡ እርሱ (አላህ) የመፈራት ባለቤት የምሕረትም ባለቤት ነው፡፡

Choose other languages: