Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #37 Translated in Amharic

وَاللَّيْلِ إِذْ أَدْبَرَ
በሌሊቱም በኼደ ጊዜ፡፡
وَالصُّبْحِ إِذَا أَسْفَرَ
በንጋቱም ባበራ ጊዜ፡፡
إِنَّهَا لَإِحْدَى الْكُبَرِ
እርሷ (ሰቀር) ከታላላቆቹ (አደጋዎች) አንዷ ናት፡፡
نَذِيرًا لِلْبَشَرِ
ለሰዎች አስፈራሪ ስትኾን፡፡
لِمَنْ شَاءَ مِنْكُمْ أَنْ يَتَقَدَّمَ أَوْ يَتَأَخَّرَ
ከእናንተ (ወደ በጎ ነገር) መቅደምን ወይም ወደ ኋላ መቅረትን ለሻ ሰው (አስፈራሪ ስትኾኑ)፡፡

Choose other languages: