Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #30 Translated in Amharic

سَأُصْلِيهِ سَقَرَ
በሰቀር ውስጥ በእርግጥ አገባዋለሁ፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا سَقَرُ
ሰቀር ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
لَا تُبْقِي وَلَا تَذَرُ
(ያገኘችውን ሁሉ) አታስቀርም አትተውምም፡፡
لَوَّاحَةٌ لِلْبَشَرِ
ቆዳን በጣም አክሳይ ናት፡፡
عَلَيْهَا تِسْعَةَ عَشَرَ
በእርሷም ላይ አሥራ ዘጠኝ (ዘበኞች) አሉባት፡፡

Choose other languages: