Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #29 Translated in Amharic

إِنْ هَٰذَا إِلَّا قَوْلُ الْبَشَرِ
«ይህ የሰው ቃል እንጅ ሌላ አይደለም፡፡»
سَأُصْلِيهِ سَقَرَ
በሰቀር ውስጥ በእርግጥ አገባዋለሁ፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا سَقَرُ
ሰቀር ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
لَا تُبْقِي وَلَا تَذَرُ
(ያገኘችውን ሁሉ) አታስቀርም አትተውምም፡፡
لَوَّاحَةٌ لِلْبَشَرِ
ቆዳን በጣም አክሳይ ናት፡፡

Choose other languages: