Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #24 Translated in Amharic

ثُمَّ قُتِلَ كَيْفَ قَدَّرَ
ከዚያም (ከሞት በኋላ) ተረገመ፡፡ እንዴት ገመተ!
ثُمَّ نَظَرَ
ከዚያም እንደ ገና (በቁርኣኑ ነገር) ተመለከተ፡፡
ثُمَّ عَبَسَ وَبَسَرَ
ከዚያም ፊቱን አጨፈገገ፤ አኮማተረም፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ وَاسْتَكْبَرَ
ከዚያም (ከማመን) ዞረ፤ ኮራም፡፡
فَقَالَ إِنْ هَٰذَا إِلَّا سِحْرٌ يُؤْثَرُ
አለም «ይህ (ከሌላ) የሚቀዳ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

Choose other languages: