Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #23 Translated in Amharic

فَقُتِلَ كَيْفَ قَدَّرَ
ተረገመም፤ እንዴት ገመተ!
ثُمَّ قُتِلَ كَيْفَ قَدَّرَ
ከዚያም (ከሞት በኋላ) ተረገመ፡፡ እንዴት ገመተ!
ثُمَّ نَظَرَ
ከዚያም እንደ ገና (በቁርኣኑ ነገር) ተመለከተ፡፡
ثُمَّ عَبَسَ وَبَسَرَ
ከዚያም ፊቱን አጨፈገገ፤ አኮማተረም፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ وَاسْتَكْبَرَ
ከዚያም (ከማመን) ዞረ፤ ኮራም፡፡

Choose other languages: