Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #5 Translated in Amharic

يَا أَيُّهَا الْمُدَّثِّرُ
አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ!
قُمْ فَأَنْذِرْ
ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡
وَرَبَّكَ فَكَبِّرْ
ጌታህንም አክብር፡፡
وَثِيَابَكَ فَطَهِّرْ
ልብስህንም አጥራ፡፡
وَالرُّجْزَ فَاهْجُرْ
ጣዖትንም ራቅ፡፡

Choose other languages: