Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #7 Translated in Amharic

وَرَبَّكَ فَكَبِّرْ
ጌታህንም አክብር፡፡
وَثِيَابَكَ فَطَهِّرْ
ልብስህንም አጥራ፡፡
وَالرُّجْزَ فَاهْجُرْ
ጣዖትንም ራቅ፡፡
وَلَا تَمْنُنْ تَسْتَكْثِرُ
ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስለለ
وَلِرَبِّكَ فَاصْبِرْ
ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡

Choose other languages: