Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Maun Ayahs #7 Translated in Amharic

فَوَيْلٌ لِلْمُصَلِّينَ
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
الَّذِينَ هُمْ عَنْ صَلَاتِهِمْ سَاهُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
الَّذِينَ هُمْ يُرَاءُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
وَيَمْنَعُونَ الْمَاعُونَ
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡

Choose other languages: