Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Lail Ayahs #4 Translated in Amharic

وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَىٰ
በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡
وَالنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ
በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡
وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنْثَىٰ
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
إِنَّ سَعْيَكُمْ لَشَتَّىٰ
ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡

Choose other languages: