Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Infitar Ayahs #15 Translated in Amharic

كِرَامًا كَاتِبِينَ
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡
يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡
وَإِنَّ الْفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡
يَصْلَوْنَهَا يَوْمَ الدِّينِ
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡

Choose other languages: