Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #94 Translated in Amharic

كَمَا أَنْزَلْنَا عَلَى الْمُقْتَسِمِينَ
(ሰዎችን ለማገድ የመካን በሮች) በተከፋፈሉት ላይ እንደ አወረድነው (በኾነ ቅጣት አሰፈራሪያችሁ ነኝ በል)፡፡
الَّذِينَ جَعَلُوا الْقُرْآنَ عِضِينَ
(እነርሱም) እነዚያ ቁርኣንንን ክፍልፍሎች ያደረጉ ናቸው፡፡
فَوَرَبِّكَ لَنَسْأَلَنَّهُمْ أَجْمَعِينَ
በጌታህም እንምላለን፡፡ ሁላቸውንም እንጠይቃቸዋለን፤
عَمَّا كَانُوا يَعْمَلُونَ
ይሠሩት ከነበሩት ነገር ሁሉ፡፡
فَاصْدَعْ بِمَا تُؤْمَرُ وَأَعْرِضْ عَنِ الْمُشْرِكِينَ
የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለጽ፡፡ አጋሪዎችንም ተዋቸው፡፡

Choose other languages: