Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #97 Translated in Amharic

عَمَّا كَانُوا يَعْمَلُونَ
ይሠሩት ከነበሩት ነገር ሁሉ፡፡
فَاصْدَعْ بِمَا تُؤْمَرُ وَأَعْرِضْ عَنِ الْمُشْرِكِينَ
የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለጽ፡፡ አጋሪዎችንም ተዋቸው፡፡
إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡
الَّذِينَ يَجْعَلُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ ۚ فَسَوْفَ يَعْلَمُونَ
(እነሱም) እነዚያ ከአላህ ጋር ሌላ አምላክን ያደረጉ ናቸው፡፡ በእርግጥም (ፍጻሜያቸውን) ወደፊት ያውቃሉ፡፡
وَلَقَدْ نَعْلَمُ أَنَّكَ يَضِيقُ صَدْرُكَ بِمَا يَقُولُونَ
አንተም በሚሉት ነገር ልብህ የሚጠብ መኾኑን በእርግጥ እናውቃለን፡፡

Choose other languages: