Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #36 Translated in Amharic

ثُمَّ فِي سِلْسِلَةٍ ذَرْعُهَا سَبْعُونَ ذِرَاعًا فَاسْلُكُوهُ
«ከዚያም ርዝመቷ ሰባ ክንድ በኾነች ሰንሰለት ውስጥ አግቡት፡፡»
إِنَّهُ كَانَ لَا يُؤْمِنُ بِاللَّهِ الْعَظِيمِ
እርሱ ታላቅ በኾነው አላህ አያምንም ነበርና፡፡
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ الْمِسْكِينِ
ድኾችንም በማብላት ላይ አያግባባም ነበርና፡፡
فَلَيْسَ لَهُ الْيَوْمَ هَاهُنَا حَمِيمٌ
ለእርሱም ዛሬ እዚህ ዘመድ የለውም፡፡
وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنْ غِسْلِينٍ
ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡

Choose other languages: